በአፍሪካ ቪሌጅ ፍይናንሺያል ሰርቪስ አ.ማ በአዲሰ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል የብድር እና ቁጠባ እንዲሁም ፋይናንስ ነክ አገልግሎቶችን እየሠጠ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡