This company has no active jobs
Company Information
- Total Jobs 0 Jobs
- Location Addis Ababa
About Us
ኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በሀገር ውስጥ ተፈፃሚ የሚሆኑ የሂሳብ አያያዝና የኦዲት የአፈፃፀም ደረጃዎችን የማውጣት፣ ባለሙያዎች የሚመሩበትን የሙያ ስነ-ምግባር መመሪያ የማውጣት፣ የሙያ አገልግሎት ለሚሰጡ ባለሙያዎችና ድርጅቶች ፍቃድ የመስጠት፣ የመመዝገብና አፈፃፀማቸውን የመከታተልና የመቆጣጠር፣ ሪፖርት አቅራቢ አካላቶችን የመለየት፣ የመመዝገብና የሚያቀርቧቸው የፋይናንስና የኦዲት ሪፖርቶች ደረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን የመከታተልና የመቆጣጠር፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና የማዘጋጀትና የመስጠት፣ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ሙያ ትምህርትና ስልጠና እንዲሁም ተከታታይ የሙያ ማጎልበቻ ድጋፎችን የማድረግ፣ የወጡ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና አግባብ ያላቸው የመንግስት ፖሊሲዎችን ተከትለው በማይሰሩ ባለሙያዎች፣ ድርጅቶች እና የሪፖርት አቅራቢ አካላት ላይ ተገቢውን አስተዳደራዊ እርምጃ የመውሰድ፣ … ወዘተ የመሳሰሉት ኃላፊነቶች ተሰጥተውት በአዋጅ ቁጥር 847/2007 የተቋቋመ መንግስታዊ መ/ቤት ነው::